መንፈስ ቅዱስ
ነገስት 6:34
ነገስት 6:34
የእግዚአብሔርም መንፈስ በጌዴዎን ገባበት፥ እርሱም ቀንደ መለከቱን ነፋ፤ የአቢዔዝርም ሰዎች ተጠርተው በኋላው ተከተሉት። | |||||||
ወደ ምናሴም ነገድ ሁሉ መልክተኞችን ሰደደ፤ እነርሱም ደግሞ ተጠርተው በኋላው ተከተሉት፤ መልክተኞችንም ወደ አሴርና ወደ ዛብሎን ወደ ንፍታሌምም ሰደደ፥ እነርሱም ሊገናኙአቸው ወጡ። //ዩሃ 16:12
|
No comments:
Post a Comment